በወጣት ጥፋተኞች ማቆያ ተይዞ የነበረው የአፍሪካ ህብረት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ይዞታ ወደ ት/ቤታችን ተመልሶ በአሁኑ ሰዓት ግቢው እየተፀዳ ነው:: ለዚህ ስኬት ለተባበራቹ አካለት በት/ቤታችን ስም እመሰግናለን፡፡